የኔ ታሪክ፤ ከኢትዮጵያ እስከ አውስትራሊያ

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ ከጎንደር እስከ አውስትራሊያ

Listen on

Episode notes

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው የወቅቱ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት ናቸው። ከውልደት ሥፍራቸው ጎንደር ከተማ እንደምን ለሀገረ አውስትራሊያ እንደበቁ ግለ ታሪካቸውን አጣቅሰው ያወጋሉ።